የፒፕል ቱ ፒፕል ኮንፈረንስና እውቅና የተሰጣቸው ኢትዮጵያውያን

Your browser doesn’t support HTML5

በመላው ዓለም የሚገኙ የጤና ባለሙያዎችን በማስተባበር የኢትዮጵያን ጤና ዘርፍ ችግሮች ለመቅረፍና የሚደረጉ ጥረቶችን ለማገዝ የተቋቋመው የፒፕል ቱ ፒፕል ድርጅት፣ 14ኛውን ዓመታዊ ኮንፈረንስ አካሂዷል፡፡ በድረ ገጽ ላይ በተካሄደው በዚህ የፒፕል ቱ ፒፕል ዝግጅት፣ የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴርን ጨምሮ በርካታ እንግዶችና እውቅ የጤና ባለሙያዎች ኮቪድ 19ን ጨምሮ በተለያዩ የጤና ጉዳዮች ላይ ሙያዊ ንግግር አሰምተዋል፡፡