የኦሮሞ ተወላጆች ዋሽንግተን ላይ ተሰለፉ

French President Francois Hollande, Ukraine President Petro Poroshenko, U.S. President Barack Obama, British Prime Minister David Cameron, German Chancellor Angela Merkel and Italian Prime Minister Matteo Renzi meet on the situation in Ukraine.





Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ተወላጆች ዋሽንግተን ላይ ተሰለፉ


ከዩናይትድ ስቴትስ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የኦሮሞ ተወላጆች ዛሬ በዋይት ሃውስ ቤተመንግሥትና በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ሰልፎችን አካሄደዋል፡፡

በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ያላቸውን ተቃውሞ ያሰሙት ሰልፈኞች ከመልዕክቶቻቸው መካከል “በምሥራቅ ሐረርጌ እየደረሰ ያለው ግፍ ይቁም፤ በኦሮሞ ምሁራንና ተማሪዎች ላየ እየበረታ ያለው የመብት ረገጣ ይቁም፤ በኦሮሞ ገበሬዎች ላይ እየደረሰ ያለው ከመሬት የማፈናቀል ሥራ ይቁም” የሚሉ ይገኙባቸዋል፡፡

ሰልፉ የተዘጋጀው በኦሮሞ ጥናቶች ማኅበር መሆኑ ታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ሰልፎቹን የተከታተለውን የሶራ ሃለኬን ዘገባ ከያዘው የድምፅ ፋይል ይስሙ፡፡