ሦስት የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች የአመራር አባሎቻችን ታስረውብናል የተገደሉም አሉ አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ አባላቶቻቸው እና ደጋፊዎቻቸው በጅምላ እንደታሰሩባቸው በመግለፅ ሦስት በኦሮምያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5