ሦስት የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች የአመራር አባሎቻችን ታስረውብናል የተገደሉም አሉ አሉ

Your browser doesn’t support HTML5

የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ አባላቶቻቸው እና ደጋፊዎቻቸው በጅምላ እንደታሰሩባቸው በመግለፅ ሦስት በኦሮምያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች ገለፁ።