በኦሮምያ ክልል በታጣቂዎች ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮምያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን የጉሊሶ ከተማ ከንቲባ “ማንነታቸው አልታወቀም” በተባሉ ታጣቂዎች ትናንት ማታ መገደላቸውን የወረዳው አስተዳደርና ፀጥታ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5