የቡራዩ እና የሰበታ ነዋሪዎች ስጋት በኮቪድ-19 ላይ

Your browser doesn’t support HTML5

የኮሮናቫይረስን ወረርሽኝ በአዲስአበባ ከተማ መዛመት ተከትሎ በከተማይቱ ዙሪያ የሚገኘው የኦሮምያ ልዩ ዞን የበለጠ ተጋላጭ እንደሚሆን የኦሮምያ ጤና ቢሮ አስታወቀ።