ድምጽ በኦሮምያ ክልል የተካሄዱ ሰልፎች ኦክቶበር 12, 2020 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮምያ ክልል አወዳይና ጂማ ውስጥ ትናንት የተካሄዱ ሰልፎች በሰላም ሲጠናቀቁ ባሌ ሮቤ ውስጥ በተደረገ ሰልፍ ላይ አንድ ሰው መሞቱ ታውቋል። ባሌ ሮቤ ውስጥ እርምጃው የተወሰደው ህግን ለማስከበር ነው ሲል የከተማ አስተዳደሩ መልስ ሰጥቷል።