በኦሮምያ ትምህርት ቤቶች ምዝገባ ጀመሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ትምህርት ቤቶች ምዝገባ ተጀምሯል። ምዝገባው ለሚቀጥለው ሁለት ሣምንታት እንደሚቀጥል የክልሉ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ አስታውቀዋል።