ድምጽ በኦሮምያ ትምህርት ቤቶች ምዝገባ ጀመሩ ሴፕቴምበር 15, 2020 ናኮር መልካ Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮምያ ትምህርት ቤቶች ምዝገባ ተጀምሯል። ምዝገባው ለሚቀጥለው ሁለት ሣምንታት እንደሚቀጥል የክልሉ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ አስታውቀዋል።