"በአሳሳ ባልና ሚስቱ ቤታቸው ውስጥ እንዳሉ ነው የተገደሉት"- ቤተሰብ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች ምንም ዓይነት የተቃውሞ እንቅስቃሴ ሳይኖር ሰላማዊ ዜጎች በፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን የሟቾች ቤተሰቦች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።