የአንበጣ መንጋ ሥጋት
Your browser doesn’t support HTML5
በኬንያና በሶማልያ በኩል ከታህሳስ መጀመሪያ ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ የሚገባ የአንበጣ መንጋ በሶማሌ፥ ኦሮምያና ደቡብ ክልሎች ላይ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል የግብርና ሚኒስቴር አታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5