በኦሮምያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በተለይም በሰበታ አወዳይ እና ሻሸመኔ ሰዎች በፀጥታ ኃይሎች እና ማንነታቸው ባልታወቁ አካላት መገደላቸው ተገለፀ።