በኦሮምያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮምያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በተለይም በሰበታ አወዳይ እና ሻሸመኔ ሰዎች በፀጥታ ኃይሎች እና ማንነታቸው ባልታወቁ አካላት መገደላቸው ተገለፀ።
Your browser doesn’t support HTML5