የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈፅመዋል በተባሉ ላይ ክስ ሊመሰረት ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የሰብዓዊ መብት ጥሰት ፈፅመዋል ባለቸው ከ30 በላይ በሚሆኑ ሰዎች ላይ ክስ ሊከፍት መሆኑን የኦሮምያ ክልል ጠቅላይ ዐቃቢ ሕግ አስታወቀ።