ዋስትና የተፈቀደላቸው ቤተሰቦች እንዳልተለቀቁላቸው እየተናገሩ ናቸው

Your browser doesn’t support HTML5

ፍርድ ቤት “በእሥር ላይ ላሉ ዘመዶቻችንና ደንበኞቻችን የዋስትና መብት ቢሰጥም የኦሮምያ ፖሊስ ግን መልሶ እስር ቤት አስገባብን” ሲሉ የታሳሪ ቤተሰቦች እና የህግ አማካሪዎቻቸው ገልፀዋል።