ዋስትና የተፈቀደላቸው ቤተሰቦች እንዳልተለቀቁላቸው እየተናገሩ ናቸው
Your browser doesn’t support HTML5
ፍርድ ቤት “በእሥር ላይ ላሉ ዘመዶቻችንና ደንበኞቻችን የዋስትና መብት ቢሰጥም የኦሮምያ ፖሊስ ግን መልሶ እስር ቤት አስገባብን” ሲሉ የታሳሪ ቤተሰቦች እና የህግ አማካሪዎቻቸው ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5