በኦሮሚያ ክልል በተነሳ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ በቦሴት ወረዳ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ፅሕፈት ቤት መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ ከፀጥታ አስከባሪዎች ጋር ተነሣ በተባለ ግጭት አንድ ሰው ተገድሎ ሦስት መቁሰላቸውን “እማኝ ነን” ያሉ ለቪኦኤ ተናግረዋል።