በአምቦ ከ5መቶ በላይ ሰዎች ታሰሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በአምቦ ከ5መቶ በላይ ሰዎች መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለፁ። የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የፖለቲካ ኃላፊም አባላትና ፣ደጋፊዎቼ እንዲሁም አመራሮቼ ታስረዋል ብሏል፡፡