"የህወሓት ታጣቂዎች ከኦነግ ሸኔ ጋር ተደባልቀው አየተንቀሳቀሱ ነው" - የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት

Your browser doesn’t support HTML5

በርከት ያሉ የህወሓት ታጣቂዎች ከኦነግ ሸኔ ጋር ተደባልቀው አየተንቀሳቀሱ ነው ሲል የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት ወንጅሏል።