የትግራይ ብልፅግና መሪዎች በሀገሪቱ የተለያዩ ከተሞች ከህዝብ ጋር እየተነጋገሩ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

“በምሁራንና በፖለቲካ ድርጅቶች ያልተገባ የሥልጣን ሽሚያ የኢትዮጵያ ህልውናና የህዝቡ ሰላም አደጋ ላይ ወድቋል” ይላሉ ደሴ፣ ኮምቦልቻና ኃይቅ ከተሞች ውስጥ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች።