በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በትናንትናው ዕለት በጂጂጋ ከተማ ባካሄዱት ስብሰባ፣ ህወሓት በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ፈጽሞታል ያሉትን ጥቃት አውግዘው፣ ባለፉት 27 ዓመታት በሶማሌ ክልል ጅምላ ጭፍጨፋ ሲፈጽም ነበር ያሉት የህወሓት ቡድን ለህግ እንዲቀርብም ጠይቀዋል።