የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በድሬዳዋ እሥር ላይ ናቸው
Your browser doesn’t support HTML5
የድሬዳዋ ነዋሪዎች አንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር የሆነው አቶ ሲሳይ አየለ ያለአግባብ ዋስትና ተከልክሎ ለ48 ቀናት በእሥር ላይ እንደሚገኝ ጠበቃው አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5