በምርጫው ክርክር ሂደት ላይ የተቃዋሚዎች ቅሬታ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በምርጫው ክርክር ሂደት ላይ የተቃዋሚዎች ቅሬታ

በምርጫ ክርክሩ አካሄድ ላይ ምንም ዓይነት ሚና መጫወት እንዳልቻሉ አንዳንድ የተቃዋሚው ፓርቲ መሪዎች ገልፀዋል፡፡

“መስተካከል ያለባቸው ነገሮች አሉ” ይላሉ - የኢዴፓና የመድረክ አመራር አባላት፡፡

ኢዴፓ ገዥውን ኢሕአዴግን ጨምሮ ዘጠኝ ፓርቲዎችን የሚያቅፈው ያገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት አባል ሲሆን መድረክ ግን የምክር ቤቱ አባል አይደለም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡