በፌደራሉ መንግስት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ወ/ሮ አስቴር ማሞና የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሙክታር ከድር ከያዙት የፓርቲ ኃላፊነት ተነስተዋል። እስከአሁን በነበረው የኢህአዴግ ልምድ ከተካሄደ፣ከፌደራልና ከክልል መንግስት ስልጣናቸውም ሊነሱ ይችላሉ።
ዋሽንግተን —
ከስልጣን ተነሱ የተባሉት ቀድሞውንም በሕዝብ አልተመረጡም ያሉት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር የምንፈልገው የግለሰቦችን መለዋወጥ አይደለም ብለዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኦህዴድ -ሹም ሽር