“ሁላችንም እስክናሸንፍ አብረን እንሩጥ”

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የያዝንውን 2010 ዓ.ም. የተቀበሉት ለፍቅር፣ ለትብብርና አብሮ ለመስራት ቃል ገብተው፤ በጋራ 5ኪ.ሜ. በመሮጥ ነበር። እናንተስ በአዲሱ ዓመት ምን አቅዳችኋል?