የኦሮሞና ኦሮምያ ጉዳይ መፍትሄ ፈላጊ ኮሚቴ በወቅታዊ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞና ኦሮምያ ጉዳይ መፍትሄ ፈላጊ ኮሚቴ መንግሥትና የኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች ተወያይተው ችግራቸውን እንዲፈቱ ጥረት እንደሚያደርግ ቢገልፅም በኮሮና ምክንያት ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ እንዳላደረገ አስታወቀ።