የምዕራብ ወለጋ ጥቃት በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ጥሪ ቀረበ
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራብ ኦሮምያ ጉሊሶ ወርዳ በንፁሃን ዜጎች ላይ የተፈፀመው ግድያ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ጥሪ አቀረበ።
Your browser doesn’t support HTML5