የኦነግ ውዝግብ
Your browser doesn’t support HTML5
በውዝግብ ውስጥ የሚገኙት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርብ ባስተላለፈው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያላቸው መሆኑን ሁለቱም ወገኖች ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5