የቁም እሥር ላይ መሆናቸውን የተናገሩት ዳውድ ኢብሳ ከቤት ወደ ሥራ እንድሄድ ተፈቅዶልኛል አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የቁም እሥር ላይ መሆናቸውን ተናግረው የነበሩት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር፤ ኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ከቤት ወደ ሥራ እንድሄድ ተፈቅዶልኛል ብለዋል።
Your browser doesn’t support HTML5