ድምጽ የቁም እሥር ላይ መሆናቸውን የተናገሩት ዳውድ ኢብሳ ከቤት ወደ ሥራ እንድሄድ ተፈቅዶልኛል አሉ ጁላይ 31, 2020 ፀሐይ ዳምጠው Your browser doesn’t support HTML5 የቁም እሥር ላይ መሆናቸውን ተናግረው የነበሩት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር፤ ኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ከቤት ወደ ሥራ እንድሄድ ተፈቅዶልኛል ብለዋል።