የኦነግ አመራር አባላት ስለ ውዝግቡ ምን ይላሉ?

Your browser doesn’t support HTML5

ሰሞኑን በኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ከፍተኛ አመራር አባላት መካከል የተፈጠረው አለመግባባት መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ በድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ እና በምክትላቸው አቶ አራርሶ ቢቅላ መሪነት ተለያይተው የቆሙት የአመራር አባላት በየፊናቸው በሚያወጧቸው መግለጫዎቹ ሲወቃቀሱ መቆየታቸውም ይታወቃል፡፡ አሁን ምን ደረጃ ላይ ናቸው?