ድምጽ የኦነግ ጠቅላላ ጉባዔ ጉዳይ ፌብሩወሪ 22, 2021 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 በአባላቱ ላይ “እየደረሰ ነው” ባለው እስራት እና የቢሮዎች መዘጋት ለምርጫ ተሳትፎው እንቅፋት እየደቀኑበት እንደሆነ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ገልጿል።