ኦፌኮ በመጭው ምርጫ ለመሳተፍ እንደሚቸገር ገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

አባላቶቹ እየታሰሩና ጽህፈት ቤቶቹ እየተዘጋባቸው በመጭው ምርጫ ለመሳተፍ እጅግ አስቸጋሪ እንደሚሆንበት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ገለጸ።