የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ሊያቆም ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ዋና ከተማ ጭሮ (አሰበ ተፈሪ) የሚገኘው የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ለ15 ቀናት ትምህርት መስጠት እንደሚያቆም አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5