በኢትዮጵያ በተከሰተው ድርቅ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች ቁጥር በመጠኑ መቀነሱን መንግሥትና አጋሮቹ አስታወቁ ።
አዲስ አበባ —
ይሁን እንጂ አሁንም ቢሆን ያለውን ችግር ለማስታገስ ከ621 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገና እንደሚጠበቅ ተገልጿል።
ይህ መረጃ የወጣው ያለፈውን የበልግ ወቅት አዝመራና መኸር ውጤት መሠረት አድርጎ የተከለሰው ዛሬ ይፋ በተደረገው የሰብዓዊ እርዳታ ጥያቄ ሰነድ ላይ ነው።
The revised #Ethiopia HRD seeks US$612.4 million to help 9.7 million people w/ emergency food & non-food assistance.https://t.co/sPmntdE0yN
— OCHA_Ethiopia (@OCHA_Ethiopia) August 12, 2016
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5