የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በሳምንታዊ ንግግር
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ምክር ቤት ልጆቻችንን ከጥቃት ለመጠበቅ የቻለውን ነገር ቢያደርግስ? በማለት “በሀገራችን በጠበንጃ የሚፈጸም ሁከት ወረርሺኝ ለመቆጣጠር ዳር ያላደርስነው ስራ” ባሉት ያላቸውን ብስጭት በሳምንታዊ ንግግራቸው ላይ ገለጹ።
Your browser doesn’t support HTML5