ዋሺንግተን ዲሲ —
Your browser doesn’t support HTML5
ዩናይትድ ስቴትስ ተጨማሪ የኢቦላ ምርመራ ልታደርግ ነው
ዩናይትድ ስቴትስ በመንገደኞች ላይ የኢቦላ ቫይረስ ምርመራ ለማድረግ ተጨማሪ እርምጃዎችን እንደምትወስድ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስታወቁ፡፡
የምርመራ ሥራዎቹ የሚሠሩት ምዕራብ አፍሪካ ውስጥ ባሉ አይሮፕላን ጣቢያዎችና አሜሪካ ውስጥ ባሉት የመግቢያ ጣቢያዎች ላይ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡