አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር በመላ አገሪቱ በሚገኙ 15 ከተሞች ውስጥ ሰላማዊ ሠልፍ እንደሚጠራ ገለፀ።
የሰልፉ ዓላማ ሕዝቡ የአገሩና የፖለቲካ ሥልጣኑ ባለቤት መሆኑን ማስገንዘብ እንደሚሆንም አስታውቋል።
ትብብሩ ስለሰልፉ ወደማሳወቂያ ደብዳቤ ወደፊት እንደሚያስገባ አመልክቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡