በአባይና በአዋሽ ላይ ጥናት የሚያካሂድ ማዕከል ተቋቋመ

Your browser doesn’t support HTML5

በአባይና አዋሽ ወንዞች ላይ ምርምርና ጥናት የሚያካሂድ ማዕከል ወሎ ዩኒቨርሲቲ አቋቋመ።