በናይጀርያ ነገ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ይካሄዳል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
በናይጀርያ ምርጫ፣ ሁለቱ ዕጩዎች ለፕሬዚዳንታዊ ውድድር አዲሶች ያልሆኑት ፕሬዚዳንት ሙሀመዱ ቡሀሪና ተወዳዳሪያቸው አቲኩ አቡበከር በማሸነፍ ደረጃ የተቀራረበ ቦታ አላቸው። ሁለቱ የሚወዳደሩባቸው ነጥቦችም የተቀረራቡ መሆናቸው ተገልጧል፡፡
በናይጀርያ ምርጫ፣ ሁለቱ ዕጩዎች ለፕሬዚዳንታዊ ውድድር አዲሶች ያልሆኑት ፕሬዚዳንት ሙሀመዱ ቡሀሪና ተወዳዳሪያቸው አቲኩ አቡበከር በማሸነፍ ደረጃ የተቀራረበ ቦታ አላቸው። ሁለቱ የሚወዳደሩባቸው ነጥቦችም የተቀረራቡ መሆናቸው ተገልጧል፡፡