ሩሲያ በሀገራቸው ላይ በኬሚካል የጦር መሳሪያ ጥቃት ታደርሳለች የሚል ፍራቻ እንዳላቸው የገለጹት የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ምዕራባውያን ጠንካራ ማዕቀቦች በመጣል እንዲከላከሉ ተማጽነዋል።
ሩሲያ በሀገራቸው ላይ በኬሚካል የጦር መሳሪያ ጥቃት ታደርሳለች የሚል ፍራቻ እንዳላቸው የገለጹት የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ምዕራባውያን ጠንካራ ማዕቀቦች በመጣል እንዲከላከሉ ተማጽነዋል።