ማኅሙድ አሕመድ በአሜሪካ ድምፅ ስቱዲዮ ኦክቶበር 27, 2010 ሰሎሞን አባተ ማኅሙድ አሕመድ በአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ ስቱዲዮ ጥቅምት 15 ቀን 2003 ዓ.ም. ድንገት ተገኝቶ ነበር፡፡ በዚያው ከአዘጋጆችና ከአቅራቢዎች ጋር ተነጋግሮ "ትዝታ"ን አንጎራጉሯል፡፡ ያዳምጡ፡፡