ዜና እረፍት

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነው ለረዥም ዓመታት ያገለገሉት አቶ ንዋይ ገብረአብ ማረፋቸውን የትግራይ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ቢሮ አስታወቀ።