ዜና እረፍት
Your browser doesn’t support HTML5
የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነው ለረዥም ዓመታት ያገለገሉት አቶ ንዋይ ገብረአብ ማረፋቸውን የትግራይ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ቢሮ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5