ድምጽ በትግራይ አሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተቋቋመ ኦክቶበር 02, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 በትግራይ ክልል አሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የተባለ ተቃዋሚ ፓርቲ ተቋቋመ። ፓርቲው በምርጫ ቦርድ መመዝገቡም ታውቋል። የፓርቲው መስራቶች አንዱን አቶ ዶ/ር አስገዶምን አነጋግረናል፡፡