በትግራይ አሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተቋቋመ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል አሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የተባለ ተቃዋሚ ፓርቲ ተቋቋመ። ፓርቲው በምርጫ ቦርድ መመዝገቡም ታውቋል። የፓርቲው መስራቶች አንዱን አቶ ዶ/ር አስገዶምን አነጋግረናል፡፡