ኮቪድ-19 በኢትዮጵያ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ከ4ሺህ 950 ሰዎች ላይ በተወሰዱ ናሙናዎች ላይ በተደረገው የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሰዎች ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸውን አረጋግጧል።