የብልጽግና የኦሮምያ ሰልፍ እና የምርጫ ቦርድ ክስ
Your browser doesn’t support HTML5
በተለያዩ የኦሮምያ ከተሞች ለብልጽግና ፓርቲ ድጋፍ በተካሄዱ ሰልፎች ላይ በተሰሙት መልዕክቶች የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የስነምግባር ህግ ድንጋጌዎች ተጥሰዋል ሲል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከሰሰ።
Your browser doesn’t support HTML5