አዲስ አበባ —
በጎጃም የሚገኙ የተፈጥሮና የተዋጽዖ ውጤቶችን ለማበልጸግ በቂ ጥረት እንዳልተሠራ የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ተናግረዋል። የአዲስ ዓለማየሁ የባህል ጥናት ተቋም ይህን ጉድለት ለማጣራት ጥረት እንደሚያደርግም ተገልጿል።
የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕረዝደንት ዶ/ር ንጉሴ ምትኩ
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በጎጃም ክፍለ-ሀገር የሚገኙ የተፈጥሮና የተዋጽዖ ውጤቶችን ለማበልጸግ በቂ ሥራ አልተሰራም ተባለ