ድምጽ 15ኛው የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በድሬዳዋ ኦገስት 10, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በ2013 ዓ.ም የሚከበረው የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን ልዩነቶቻችን ላይ ሳይሆን አንድነታችን ላይ አተኩሮ ይከበራል ሲሉ አዲሱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አቶ አደም ፋራህ አስታወቁ።