አብን የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ ክልሉ “ሕጋዊ አይደለም” ብሎታል

Your browser doesn’t support HTML5

በሃገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች በሚኖሩ የአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃት መንግሥት እንዲያስቆም ያሚጠይቅ ሰልፍ ለማካሄድ ጥሪ ማድረጉን የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ገለፀ።