አብን የጠራው ሰልፍ ተሰረዘ
Your browser doesn’t support HTML5
የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ /አብን/ ፓርቲ ጥቅምት 18/2013 ዓ.ም በአማራ ብሄራዊ ክልል የተለያዩ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ ጠርቶን የነበረውን ሰልፍ መሰረዙን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5