ድምጽ ዓለምቀፍ የትግራይ ተወላጆች ንቅናቄ ለፖለቲካ እስረኞች ፊርማ እያሰባሰበ ነው ኦክቶበር 09, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 ዓለምቀፍ የትግራይ ተወላጆች ንቅናቄ ለፖለቲካ እስረኞች ተብሎ የተቋቋመ እንቅስቃሴ ለዓለምቀፍ ማኅበረሰብ የሚቀርብ ፊርማ እያሰባሰበ መሆኑ አስታወቀ፡፡