ድምጽ ዘመናዊ የእናቶችና የህፃናት ሆስፒታል በአዲስ አበባ ፌብሩወሪ 12, 2021 ፀሐይ ዳምጠው Your browser doesn’t support HTML5 በወሊድ ምክንያት በእናቶችና በህፃናት ላይ የሚደርሰውን ሞት ለመቀነስ የሚደረገውን ጥረት ያግዛል የተባለ ዘመናዊ ሆስፒታል አዲስ አበባ ውስጥ ተከፍቷል። ሆስፒታሉ ለእናቶች ምቹና የተሟላ አግልግሎት እንደሚሰጥ ተገልጿል።