ሊቢያ ውስጥ በሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ላይ በተካሄደ ጥቃት ሰዎች ተገደሉ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የሊቢያ ባለሥልጣናት በሰጡት መግለጫ፣ ዋና ከተማዋ ትሪፖሊ ውስጥ በሚገኘው በሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ላይ በተካሄደ ጥቃት፣ አሥራ ሁለት ሰዎች መሞታቸውን አስታወቁ።