ድምጽ "የማይካድራው ድርጊት በዓለማቀፍ የወንጀለኞች ፍ/ቤት የሚያስጠይቅ ወንጀል ነው" አቶ አገኘሁ ተሻገር ኖቬምበር 11, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የህወሓት ቡድን በሁመራ አቅራቢያ በምትገኘው ማይካድራ ከተማ በአማራ ተወላጆች ላይ አሰቃቂ የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈፅሟል ሲል የክልሉ ገዥ ፓርቲ አስታወቀ።