ሰባ ሦስት ፍልሰተኞች ባህር ከመስጠም መዳናቸው ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በባለፈው ቅዳሜ ሰባ ሦስት ፍልሰተኞች ከሊቢያ ተነስተው ወደ አውሮፓ ለመጓዝ የሜዲትራኒያንን ባህር እያቋረጡ እንደነበር፣ በድንበር የለሽ የሀኪሞች ማኅበርና በሊቢያ ባህር ጠባቂዎች እገዛ ባህር ከመስጠም መዳናቸው ተጠቆመ፡፡